የኮሌጁ ኢንዱስትሪ አማካሪ ቦርድ የዓለም ባንክ ፕሮጀክት አፈጻጸም ያለበትን ሂደት ገመገመ

Posted 2021-02-05 07:50:05
News image

የኮምቦልቻ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅን በአገር አቀፍና በምስራቅ አፍሪካ የልዕቀት ማዕከል ለማድረግ አመራሩ ልዩ ልዩ ፕሮጀክቶችን አዘጋጅቶ በማቅረብና ከሌሎች አቻ ፖሊቴክኒክ ኮሌጆች ጋር ተወዳድሮ በማሸነፉ ኮሌጁን ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ በርካታ ተግባራትን እያከናወነ ይገኛል፡፡ ከነዚህ ፕሮጀከቶች ውስጥ ኮሌጁን በአውቶሞቲቭ ቴክኖሎጂ ዘርፍ የልህቀት ማዕከል ለማድረግ ከዓለም ባንክ በተገኘ የ12.85 ሚሊዮን ዶላር በርካታ ተግባራትን ለማከናወን የተያዘው ፕሮጀክት ዋናው ሲሆን ከዚሁ ጋር ተያይዞ የፕሮጀክቱን እንቅስቃሴና ተግባራዊነት የሚከታተል የኢንዱስትሪ አማካሪ ቦርድ ቀደም ሲል የተቋቋመ ሲሆን ቦርዱ ፕሮጀክቱ አሁን ላይ ያለበትን ሂደት በደሴ ከተማ ሚልቦርን ሆቴል ከኮሌጁ የክላስተር ኮሌጆችና አጋር ኮሌጆች ጋር በመሆን ግምገማ አካሂዷል፡፡

የኮሌጁ ኢንዱስትሪ አማካሪ ቦርድ የዓለም ባንክ ፕሮጀክት አፈጻጸም ያለበትን ሂደት ገመገመ

News

News image
2022-08-17 17:21:05
በአዲሱ የቴክኒክና ሙያ ፖሊሲ፣ ስትራቴጂና የሪፎርም አዋጆች፣ መመሪያዎችና ደንቦች ላይ የተዘጋጀ ስልጠና በኮምቦልቻ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ መሰጠት ጀመረ
News image
2022-08-02 12:52:41
የኮምቦልቻ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ ሠራተኞችና ሰልጣኞች የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሀ ግብር አካሄዱ
News image
2022-08-02 12:46:41
የኮምቦልቻ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ የ2014 እቅድ አፈፃፀም ግምገማና የ2015 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ዙር የ90 ቀናት እቅድ ትውውቅ መድረክ አካሄደ
Kombolcha Polytechnic College