Kombolcha Polytechnic College
Industrial Advisory Board Members Agree to Sign Memorandum of Understanding (MOU)

Posted 2021-03-11 05:44:59

Eyasu Yimer, industry liaison specialist for EASTRIP, delivered a precise presentation on the concept and purpose of memorandum of understanding (MOU) in line with the international experience. Eyasu expresses MOU simply as an agreement between two or more parties ,or convergence of interest between the parties to take an intended common line of action. ‘Though the agreement is attained in a fo...

Read More
East Africa Skills Transformation Regional Integration Project (EASTRIP): Kombolcha Polytechnic College’s Industrial Advisory Board conducts quarterly performance review

Posted 2021-03-11 05:49:05

Currently the college is undertaking a project in order to become Center of Excellence in Road Transport sector, particularly in Automotive technology. In order to achieve this, the College coined project proposal and won USD 12.85 million from the World Bank– Via East Africa Skills Transformation Regional Integration Project (EASTRIP). So as to properly implement this huge amount of money, the co...

Read More
የኮሌጁ ሠራተኞችና ሰልጣኞች ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀንን በደማቅ ስነስርአት አከበሩ

Posted 2021-03-17 03:40:23

የኮምቦልቻ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ ሠራተኞችና ሰልጣኞች በአገር አቀፍ ደረጃ ለ45ኛ በአዓም አቀፍ ደረጃ ደግሞ ለ112ኛ ጊዜ የተከበረውን ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን (ማርች 8) "የሴቶችን ሁለንትናዊ መብት የሚያከብር ትውልድ እንገንባ" በሚል መሪ ቃል የካቲት 29/2013 በኮሌጁ የመሰብሰቢያ አዳራሽ በደማቅ ስነስርዐት ተከብሯል፡፡ በአሉን አስመልክተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የኮሌጁ የውስጥ ኦዲት ባለሙያ ወ/ሮ ጌጤ ክብረት እንደተናገሩት ሴቶች በየትኛውም መስክ ያላቸው ሚና ከፍተኛ ቢሆንም የመሪነት ቦታዎች ላይ ያላቸው ተሳትፎ ዝቅተኛ ነው፡፡ ይህም ሴቶች አይችሉም የሚለው ስር የሰደደ ኋላ ቀር አስተሳሰብ ውጤት ያመጣው በመሆኑ...

Read More
ኮሌጁ በሰባተኛው ክልል አቀፍ የቴክኖሎጂ፤ የካይዘንና የክህሎት ውድድር ሽልማቶችን ተረክቦ ተመለሰ

Posted 2021-04-15 04:45:58

ሰባተኛው ክልል አቀፍ የቴክኒክና ሙያ ኮሌጆችና ፖሊቴክኒክ ኮሌጆች የቴክኖሎጂ ሲምፖዝየም፤ ኤግዝቢሽን፤ የካይዘንና የክህሎት ውድድር ከሚያዝያ 2 እስከ ሚያዝያ 5/2013 በደሴ ከተማ ወ/ሮ ስኂን ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ ተካሄደ፡፡ በውድድሩ በርካ የክልሉ ኮሌጆችና ፖሊቴክኒክ ኮሌጆች በቴክኖሎጂ፤ በካይዘን፤ በክህሎትና በተግባራዊ ጥናትና ምርምር ውድድር ያካሄዱ ሲሆን የኮምቦልቻ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ መምህራንና ሰልጣኞች በቴክኖሎጂ፤ በካይዘን፤ በክህሎትና በተግባራዊ ጥናትና ምርምር ጠንካራ ፉክክር በማድረግ 14 ሽልማቶችንና 2 ዋንጫዎችን ከአብክመ ቴክኒክ ሙያና ኢንተርፕራይዞች ልማት ቢሮ ምክትል ኃላፊ ከሆኑት አቶ ድረሴ እሸቱና ከአቶ ካሳ...

Read More